ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በበየነ ጴጥሮስ (ፕ/ር) ህልፈተ ህይወት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ Post published:September 17, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN- መስከረም 7/2017 ዓ.ም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በበየነ ጴጥሮስ (ፕ/ር) ህልፈተ ሕይወት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር በየነ በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ሰላማዊ የትግል አስተዋጽኦ ማበርከታቸውን በማህበራዊ ትስሰር ገጻቸው ባሰፈሩት የሀዘን መግለጫ መልዕክት ገልጸዋል። በህልፈታቸው ጥልቅ ሀዘን እንደተሰማቸው ተናግረዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በኦሮሚያ ክልል ባለፉት ስድስት ወራት 90 በመቶ የሚሆኑ አባወራዎችን የጤና መድህን ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል፡- የክልሉ ጤና ቢሮ January 28, 2025 የኢትዮጵያ ሰነደ ሙዓለንዋዮች ገበያ እና የሩዋንዳው ስቶክ ኤክስቼንጅ የትብብር ስምምነት ተፈራረሙ February 16, 2025 የከተማ ግብርና የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ የሚደረገውን ጥረት እያገዘ ነው- የግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት December 11, 2024