ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በበየነ ጴጥሮስ (ፕ/ር) ህልፈተ ህይወት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ Post published:September 17, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN- መስከረም 7/2017 ዓ.ም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በበየነ ጴጥሮስ (ፕ/ር) ህልፈተ ሕይወት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር በየነ በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ሰላማዊ የትግል አስተዋጽኦ ማበርከታቸውን በማህበራዊ ትስሰር ገጻቸው ባሰፈሩት የሀዘን መግለጫ መልዕክት ገልጸዋል። በህልፈታቸው ጥልቅ ሀዘን እንደተሰማቸው ተናግረዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በክልሉ የሰላምን መንገድ ባልተቀበሉ ታጣቂዎች ላይ እየተወሰደ ባለው የህግ ማስከበር እርምጃ ዘላቂ ሰላም እየሰፈነ ነው – የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ April 8, 2025 በቀጣዮቹ ጊዜያት የትግራይን ህዝብ የለውጥ ፍላጎት የሚያሳኩ ተግባራት ይከናወናሉ – ሌተናል ጄኔራል ታደሰ ወረደ April 9, 2025 እንደ ሀገር በቴክኖሎጂ የዳበረ ዜጋ ለመፍጠር በተማሪዎችና በወጣቶች ላይ በትኩረት መስራት እንደሚገባ ተገለጸ November 5, 2024
በክልሉ የሰላምን መንገድ ባልተቀበሉ ታጣቂዎች ላይ እየተወሰደ ባለው የህግ ማስከበር እርምጃ ዘላቂ ሰላም እየሰፈነ ነው – የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ April 8, 2025