ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በበየነ ጴጥሮስ (ፕ/ር) ህልፈተ ህይወት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ Post published:September 17, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN- መስከረም 7/2017 ዓ.ም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በበየነ ጴጥሮስ (ፕ/ር) ህልፈተ ሕይወት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር በየነ በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ሰላማዊ የትግል አስተዋጽኦ ማበርከታቸውን በማህበራዊ ትስሰር ገጻቸው ባሰፈሩት የሀዘን መግለጫ መልዕክት ገልጸዋል። በህልፈታቸው ጥልቅ ሀዘን እንደተሰማቸው ተናግረዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በ2025 የሴኡል ማራቶን በሁለቱም ፆታ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሸነፉ March 16, 2025 ለ8 ሳምንታት በማህበረሰቡ ውስጥ ባካሄዱት ጤና ነክ ጥናት ለተለያዩ ችግሮች መፍትሄ መስጠታቸውን ዕጩ ተመራቂ የጤና ሳይንስ ተማሪዎች ገለጹ November 28, 2024 ለኢትዮጵያ ሰላም በጋራ እንስራ ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ተናገሩ June 11, 2025
ለ8 ሳምንታት በማህበረሰቡ ውስጥ ባካሄዱት ጤና ነክ ጥናት ለተለያዩ ችግሮች መፍትሄ መስጠታቸውን ዕጩ ተመራቂ የጤና ሳይንስ ተማሪዎች ገለጹ November 28, 2024