ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በበየነ ጴጥሮስ (ፕ/ር) ህልፈተ ህይወት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ Post published:September 17, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN- መስከረም 7/2017 ዓ.ም ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በበየነ ጴጥሮስ (ፕ/ር) ህልፈተ ሕይወት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር በየነ በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ሰላማዊ የትግል አስተዋጽኦ ማበርከታቸውን በማህበራዊ ትስሰር ገጻቸው ባሰፈሩት የሀዘን መግለጫ መልዕክት ገልጸዋል። በህልፈታቸው ጥልቅ ሀዘን እንደተሰማቸው ተናግረዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኢትዮጵያ ከውጪ የምታስገባውን የድንጋይ ከሰል ሙሉ ለሙሉ መተካት የሚያስችሉ ፋብሪካዎች በዚህ ዓመት ወደ ምርት ይገባሉ – ኢንጂነር ሃብታሙ ተገኝ January 24, 2025 ቦርዱ 257 ታራሚዎች በይቅርታ እንዲወጡ የውሳኔ ሐሳብ ሰጠ October 25, 2024 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ( ዶ/ር ) ይህ ዘመን የኢትዮጵያ የማንሠራራት ዘመን እንዲሆን በጋራ እንነሣና እንታገል ሲሉ ጥሪ አቀረቡ November 26, 2024
ኢትዮጵያ ከውጪ የምታስገባውን የድንጋይ ከሰል ሙሉ ለሙሉ መተካት የሚያስችሉ ፋብሪካዎች በዚህ ዓመት ወደ ምርት ይገባሉ – ኢንጂነር ሃብታሙ ተገኝ January 24, 2025
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ( ዶ/ር ) ይህ ዘመን የኢትዮጵያ የማንሠራራት ዘመን እንዲሆን በጋራ እንነሣና እንታገል ሲሉ ጥሪ አቀረቡ November 26, 2024