በሌብነትና ብልሹ አሰራር የተሳተፉ 188 አካላት ተጠያቂ ሆኑ Post published:April 15, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / መልካም አስተዳደር / አዲስ አበባ AMN – ሚያዝያ 07/2017 የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርና የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ በሌብነትና ብልሹ አሰራር የተሳተፉ 188 አካላትን ተጠያቂ ማድረጉን አስታወቀ፡፡ ኤጀንሲው የ2017 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት የስራ አፈፃፀሙን በገመገመበት ወቅት በብልሹ አሰራርና በሌብነት የተሳተፉ አካላት ላይ እርምጃ መወሰዱን ከኤጀንሲዉ ያገኘነዉ መረጃ ያመላክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በኮሪደር ልማት የተገነቡ መሰረተ ልማቶች ጉዳት እንዳይደርስባቸው ሰፊ የጥበቃ ስራ ማከናወኑን የአዲስ አበባ ደንብ ማስከበር ባልስልጣን አስታወቀ February 11, 2025 በዛሬዉ እለት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ በ4ኛ ዓመት 9ኛ መደበኛ ስብሰባው አራት አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔዎችን አስተላልፏል። April 9, 2025 ለ47ኛ ጊዜ የሚከበረውን የካራማራ የድል በዓልን አስመልክቶ ውይይት እየተካሄደ ነው March 3, 2025
በኮሪደር ልማት የተገነቡ መሰረተ ልማቶች ጉዳት እንዳይደርስባቸው ሰፊ የጥበቃ ስራ ማከናወኑን የአዲስ አበባ ደንብ ማስከበር ባልስልጣን አስታወቀ February 11, 2025
በዛሬዉ እለት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ በ4ኛ ዓመት 9ኛ መደበኛ ስብሰባው አራት አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔዎችን አስተላልፏል። April 9, 2025