በሌብነትና ብልሹ አሰራር የተሳተፉ 188 አካላት ተጠያቂ ሆኑ Post published:April 15, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / መልካም አስተዳደር / አዲስ አበባ AMN – ሚያዝያ 07/2017 የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርና የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ በሌብነትና ብልሹ አሰራር የተሳተፉ 188 አካላትን ተጠያቂ ማድረጉን አስታወቀ፡፡ ኤጀንሲው የ2017 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት የስራ አፈፃፀሙን በገመገመበት ወቅት በብልሹ አሰራርና በሌብነት የተሳተፉ አካላት ላይ እርምጃ መወሰዱን ከኤጀንሲዉ ያገኘነዉ መረጃ ያመላክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like አዲስ አበባ እያስመዘገበች ካለዉ ፈጣን ዕድገት ጋር ተያይዞ የወንጀል መከላከል እና ጸጥታ ስራዎችን ይበልጥ ለማዘመን የህብረተሰቡን ግንዛቤ ማሳደግና የተዛቡ መረጃዎችን ማጥራት እንደሚገባ ተገለጸ February 19, 2026 ጥበብ ሀገርን በማነፅ ጉዞ ውስጥ አይነተኛ ሚና አላት -ከንቲባ አዳነች አቤቤ November 18, 2024 ሆረ ፊንፊኔ የማክበሪያ ስፍራ ኢሬቻ ፓርክን የማፅዳት ስራ ተካሄደ October 1, 2025
አዲስ አበባ እያስመዘገበች ካለዉ ፈጣን ዕድገት ጋር ተያይዞ የወንጀል መከላከል እና ጸጥታ ስራዎችን ይበልጥ ለማዘመን የህብረተሰቡን ግንዛቤ ማሳደግና የተዛቡ መረጃዎችን ማጥራት እንደሚገባ ተገለጸ February 19, 2026