አፈጉባኤ ታገሰ ጫፎ ለሰንደቅ ዓላማ ቀን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ Post published:October 14, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – ጥቅምት 4/2017 ዓ.ም የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባኤ ታገሰ ጫፎ ለብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀን እንኳን አደረሣችሁ ብለዋል፡፡ የዘንድሮው የሰንደቅ ዓላማ ቀን “ሰንደቅ ዓላማችን ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጵያ ከፍታ!” በሚል መሪ ሃሳብ ለ17ኛ ጊዜ እየተከበረ ይገኛል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like እንደመንግስት በሀገር አቀፍ ደረጃ የአገልግሎትና አስተዳደር ሪፎርም ለማስተግበር በከፍተኛ ቁርጠኝነት በመንቀሳቀስ ላይ እንገኛለን – አቶ አደም ፋራህ April 6, 2025 ሀገራዊ ወጪን በራስ የገቢ አቅም መሸፈን የሚችል ጠንካራ የኢኮኖሚ ሥርዓት ለመገንባት በትኩረት እየተሰራ ነው ፡- አይናለም ንጉሴ January 27, 2025 ኢትዮጵያ እንደ ሀገር ሕማማትን ተሻግራ ወደ መንሰራራት እየገሰገሰች ትገኛለች-የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት April 19, 2025
እንደመንግስት በሀገር አቀፍ ደረጃ የአገልግሎትና አስተዳደር ሪፎርም ለማስተግበር በከፍተኛ ቁርጠኝነት በመንቀሳቀስ ላይ እንገኛለን – አቶ አደም ፋራህ April 6, 2025