አፈጉባኤ ታገሰ ጫፎ ለሰንደቅ ዓላማ ቀን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ Post published:October 14, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – ጥቅምት 4/2017 ዓ.ም የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባኤ ታገሰ ጫፎ ለብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀን እንኳን አደረሣችሁ ብለዋል፡፡ የዘንድሮው የሰንደቅ ዓላማ ቀን “ሰንደቅ ዓላማችን ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጵያ ከፍታ!” በሚል መሪ ሃሳብ ለ17ኛ ጊዜ እየተከበረ ይገኛል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የናይል ወንዝ ተፋሰስ ኮሚሽን መቋቋም በተፋሰሱ ሃገራት መካከል የህግ ማዕቀፍ እንዲኖር ያስችላል- ፕሮፌሰር ያቆብ አርሳኖ October 14, 2024 አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ በብሔሮች’ ብሔረሰቦች እና ህዝቦች በአል በሰራቸዉ አብሮነትን የሚያጎሉ እና ኢትዮጵያዊነትን የሚያንፀባርቁ ስራዎቹ ከአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት እዉቅና እና ምስጋና አገኘ December 23, 2024 የኢስዋቲኒ ንጉሥ ምስዋቲ ሣልሳዊ ብሔራዊ ቤተመንግሥትን ጎበኙ February 16, 2025
አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ በብሔሮች’ ብሔረሰቦች እና ህዝቦች በአል በሰራቸዉ አብሮነትን የሚያጎሉ እና ኢትዮጵያዊነትን የሚያንፀባርቁ ስራዎቹ ከአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት እዉቅና እና ምስጋና አገኘ December 23, 2024