አፈጉባኤ ታገሰ ጫፎ ለሰንደቅ ዓላማ ቀን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ Post published:October 14, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – ጥቅምት 4/2017 ዓ.ም የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባኤ ታገሰ ጫፎ ለብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀን እንኳን አደረሣችሁ ብለዋል፡፡ የዘንድሮው የሰንደቅ ዓላማ ቀን “ሰንደቅ ዓላማችን ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጵያ ከፍታ!” በሚል መሪ ሃሳብ ለ17ኛ ጊዜ እየተከበረ ይገኛል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ጀኔራል አበባው ታደሰ በደብረብርሃን የፊቤላ ኢንዱስትሪያል የመኪና መገጣጠሚያን ጎበኙ October 9, 2024 የተመድ የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት ለኢትዮጵያ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለጸ February 16, 2025 በዘመን መለወጫ በዓል የኃይል መቆራረጥ እንዳያጋጥም ዝግጅት መደረጉን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ገለጸ September 5, 2025