አፈጉባኤ ታገሰ ጫፎ ለሰንደቅ ዓላማ ቀን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ Post published:October 14, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – ጥቅምት 4/2017 ዓ.ም የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባኤ ታገሰ ጫፎ ለብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀን እንኳን አደረሣችሁ ብለዋል፡፡ የዘንድሮው የሰንደቅ ዓላማ ቀን “ሰንደቅ ዓላማችን ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጵያ ከፍታ!” በሚል መሪ ሃሳብ ለ17ኛ ጊዜ እየተከበረ ይገኛል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሪ በመግዣና በመሸጫ መካከል ያለው ልዩነት ከ2 በመቶ መብለጥ እንደሌለበት አሳሰበ October 15, 2024 የዘንድሮው የሐጅ ጉዞ ምዝገባ መራዘሙን የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት አስታወቀ March 12, 2025 የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዚህ ዓመት አምስት አዳዲስ ዓለም አቀፍ የበረራ መዳረሻዎች ይኖሩታል October 2, 2024