ኢትዮጵያን ማበልፀግ የትውልዶች ሁሉ ህልም ወይም ምኞት ሆኖ የቆየ ነበር- ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ Post published:October 11, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN -ጥቅምት 1/2017 ዓ.ም ኢትዮጵያን ማበልፀግ የትውልዶች ሁሉ ህልም ወይም ምኞት ሆኖ የቆየ እንደነበር ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው፣ ብልፅግና ህብረ ብሔራዊ አንድነትን በማጎልበት እና በማፅናት የኢትዮጵያን ብልፅግና ማረጋገጥ እንደሚቻል መንገዱን በተግባር እያሳዬ ያለ ፓርቲ ነው ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የለውጡ አዳዲስ እሳቤዎች በየዓመቱ ከአራት ሚሊዮን በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል እንዲፈጠር አስችለዋል- ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል January 24, 2025 እንደ ሃገር የተመዘገበውን ውጤት የበለጠ ለማስቀጠል የመንግስትና የፓርቲ ተግባራትን አቀናጅቶ መስራት ያስፈልጋል-አቶ አለማየሁ እጅጉ November 14, 2024 ጥናትና ምርምር ለአንድ ሀገር የሚኖረው ጠቀሜታ የጎላ መሆኑን አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ ገለጹ July 10, 2025
እንደ ሃገር የተመዘገበውን ውጤት የበለጠ ለማስቀጠል የመንግስትና የፓርቲ ተግባራትን አቀናጅቶ መስራት ያስፈልጋል-አቶ አለማየሁ እጅጉ November 14, 2024