ኢትዮጵያን ማበልፀግ የትውልዶች ሁሉ ህልም ወይም ምኞት ሆኖ የቆየ ነበር- ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ Post published:October 11, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN -ጥቅምት 1/2017 ዓ.ም ኢትዮጵያን ማበልፀግ የትውልዶች ሁሉ ህልም ወይም ምኞት ሆኖ የቆየ እንደነበር ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው፣ ብልፅግና ህብረ ብሔራዊ አንድነትን በማጎልበት እና በማፅናት የኢትዮጵያን ብልፅግና ማረጋገጥ እንደሚቻል መንገዱን በተግባር እያሳዬ ያለ ፓርቲ ነው ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የማዕድን ሀብትን በአግባቡ በመጠቀም የኢትዮጵያን ብልፅግና ለማረጋገጥ ትኩረት ተሰጥቷል-ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ November 26, 2024 ለአሸባሪው የሸኔ ቡድን ሊተላለፍ የነበረ የመገናኛ ራዲዮን በቁጥጥር ስር ዋለ November 7, 2024 መንግስት ወጣቶች የፈጠራ ሀሳባቸውን የሚያሳድጉበት አማራጮችን እየፈጠረ ነው-ባይሳ በዳዳ(ዶ/ር) November 18, 2024