ኢትዮጵያን ማበልፀግ የትውልዶች ሁሉ ህልም ወይም ምኞት ሆኖ የቆየ ነበር- ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ Post published:October 11, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN -ጥቅምት 1/2017 ዓ.ም ኢትዮጵያን ማበልፀግ የትውልዶች ሁሉ ህልም ወይም ምኞት ሆኖ የቆየ እንደነበር ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው፣ ብልፅግና ህብረ ብሔራዊ አንድነትን በማጎልበት እና በማፅናት የኢትዮጵያን ብልፅግና ማረጋገጥ እንደሚቻል መንገዱን በተግባር እያሳዬ ያለ ፓርቲ ነው ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኢትዮጵያ ከሩሲያ ጋር በጤናው ዘርፍ ያላትን ትብብር አጠናክራ ትቀጥላለች- ዶክተር መቅደስ ዳባ April 23, 2025 ኢሬቻ እሴቱን ጠብቆ በህዝቦች አንድነትና አብሮነት እንዲከበር ዝግጅት ተደርጓል- የኦሮሚያ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ October 3, 2024 የብልጽግና ፓርቲ እህት ፓርቲዎች ስለ አዲስ አበባ ለውጥ ምን አሉ? February 1, 2025