ኢትዮ ቴሌኮም የ5ጂ ኔትወርክ አገልግሎትን በባሌ ሮቤና አሰላ ከተሞች አስጀመረ Post published:April 11, 2025 Post category:ቴክኖሎጂ / ኢትዮጵያ AMN-ሚያዝያ 2/2017 ዓ.ም በመረሃ ግብሩ ላይ የተገኙት የኢቲዮ-ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሬዎት ታምሩ የ5ጂ ኔትዎርክ መስፋፋት የኢትዮጲያን ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ለማፋጠን የሚደርገውን ሀገራዊ ጥረት ከማሳካት ባሻገር የላቀ ፍጥነት ያለው የኢንተርኔት አገልግሎት ለማህብረሰቡ ለማደረስ ያግዛል ብለዋል። ለአዳዲስ ፈጠራዎችና ኢኮኖሚያዊ የዕድገት ዕድሎች በር ለመክፈት የሚስችል ነው በለዋል። በካስዬ ማንጉዳ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በሸኔ የሽብር ቡድን ላይ የሚወሰደው ርምጃ ተጠናክሮ ቀጥሏል November 25, 2024 ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ ህይወታቸውን ሙሉ ለጌታና ቤተክርስቲያን አገልግሎት የሰጡ ታላቅ እረኛ ነበሩ – ብፁዕ ካርዲናል ብርሃነ ኢየሱስ ሱራፌል April 21, 2025 ካዛንቺስ – እንደገና በልዩ ሁኔታ ስለተወለድሽ እንኳን ደስ ያለሽ – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ April 23, 2025
ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ ህይወታቸውን ሙሉ ለጌታና ቤተክርስቲያን አገልግሎት የሰጡ ታላቅ እረኛ ነበሩ – ብፁዕ ካርዲናል ብርሃነ ኢየሱስ ሱራፌል April 21, 2025