ኢትዮ ቴሌኮም የ5ጂ ኔትወርክ አገልግሎትን በባሌ ሮቤና አሰላ ከተሞች አስጀመረ Post published:April 11, 2025 Post category:ቴክኖሎጂ / ኢትዮጵያ AMN-ሚያዝያ 2/2017 ዓ.ም በመረሃ ግብሩ ላይ የተገኙት የኢቲዮ-ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሬዎት ታምሩ የ5ጂ ኔትዎርክ መስፋፋት የኢትዮጲያን ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ለማፋጠን የሚደርገውን ሀገራዊ ጥረት ከማሳካት ባሻገር የላቀ ፍጥነት ያለው የኢንተርኔት አገልግሎት ለማህብረሰቡ ለማደረስ ያግዛል ብለዋል። ለአዳዲስ ፈጠራዎችና ኢኮኖሚያዊ የዕድገት ዕድሎች በር ለመክፈት የሚስችል ነው በለዋል። በካስዬ ማንጉዳ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ቀጣዩ የበጀት ዓመት ብልፅግናዊ አሻራችንን በሁሉም መስኮች የምናሳርፍበት ነዉ – አቶ አደም ፋራህ July 24, 2026 የፓኪስታን ጠቅላይ ሚኒስትር ሼህባዝ ሸሪፍ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ June 26, 2026 የኢሬቻ ሆራ ፊንፊኔ እና የሆራ አርሰዲ በዓላት በስኬት እንዲከበሩ የፀጥታ እና ደህንነት አካላት ቅድመ ዝግጅታቸውን አጠናቅቀው ወደ ስራ ገብተዋል – ፌዴራል ፖሊስ October 1, 2024
የኢሬቻ ሆራ ፊንፊኔ እና የሆራ አርሰዲ በዓላት በስኬት እንዲከበሩ የፀጥታ እና ደህንነት አካላት ቅድመ ዝግጅታቸውን አጠናቅቀው ወደ ስራ ገብተዋል – ፌዴራል ፖሊስ October 1, 2024