የአትሌት ትዕግስት አሰፋ የማራቶን ሰዓት በጊነስ ወርልድ ተመዘገበ Post published:October 3, 2024 Post category:ስፖርት AMN- መስከረም 23/2017 ዓ.ም አትሌት ትዕግስት አሰፋ በበርሊን ማራቶን ያስመዘገበችው ሰዓት በዓለም ዓቀፉ የድንቃድንቅ መዝገብ በጊነስ ወርልድ ላይ ሰፍሯል። አትሌት ትዕግስት አሰፋ በበርሊን የሴቶች ማራቶን 2 ሰዓት ከ11 ደቂቃ 53 ሰከንድ በመግባት አዲስ ክብረ ወሰን ማስመዝገቧን ከአትሌቲክስ ፌደሬሽን የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like እሁድ በሚደረገው የቦስተን ማራቶን የኢትዮጵያና ኬንያውያን አትሌቶች ፍጥጫ ይጠበቃል፡፡ April 18, 2025 በዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታ ኢትዮጵያ እና ጅቡቲ ዛሬ በኤል አብዲ ስታዲየም ይጫወታሉ March 24, 2025 በአውሮፓ ሻምፒዮንሰ ሊግ ባርሴሎና ከባየርን ሙኒክ የሚያደርጉት ጨዋታ ተጠባቂ ነው October 23, 2024