የአማራ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራር እና በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የክልሉ ከተማ ልማት ዘርፍ አስተባባሪና የከተሞችና መሠረተ ልማት ቢሮ ኃላፊ አህመዲን መሀመድ (ዶ/ር) ከዘረዘሯቸው በክልሉ በማህበራዊ ዘርፍ የተመዘገቡ ስኬቶች ዋና ዋና ነጥቦች፤
የአትሌት ትዕግስት አሰፋ የማራቶን ሰዓት በጊነስ ወርልድ ተመዘገበ Post published:October 3, 2024 Post category:ስፖርት AMN- መስከረም 23/2017 ዓ.ም አትሌት ትዕግስት አሰፋ በበርሊን ማራቶን ያስመዘገበችው ሰዓት በዓለም ዓቀፉ የድንቃድንቅ መዝገብ በጊነስ ወርልድ ላይ ሰፍሯል። አትሌት ትዕግስት አሰፋ በበርሊን የሴቶች ማራቶን 2 ሰዓት ከ11 ደቂቃ 53 ሰከንድ በመግባት አዲስ ክብረ ወሰን ማስመዝገቧን ከአትሌቲክስ ፌደሬሽን የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ለተዋቂ አትሌቶችና ለነገ ተስፋ የሚጣልባቸው አትሌቶች የስኬታቸው መነሻ ነው November 18, 2024 “ብስክሌት በአዲስ ” የብስክሌት ፌስቲቫል ተካሄደ January 6, 2025 ፍቱን መድሐኒት የሚሻው የእግር ኳሳችን November 13, 2024