የአትሌት ትዕግስት አሰፋ የማራቶን ሰዓት በጊነስ ወርልድ ተመዘገበ Post published:October 3, 2024 Post category:ስፖርት AMN- መስከረም 23/2017 ዓ.ም አትሌት ትዕግስት አሰፋ በበርሊን ማራቶን ያስመዘገበችው ሰዓት በዓለም ዓቀፉ የድንቃድንቅ መዝገብ በጊነስ ወርልድ ላይ ሰፍሯል። አትሌት ትዕግስት አሰፋ በበርሊን የሴቶች ማራቶን 2 ሰዓት ከ11 ደቂቃ 53 ሰከንድ በመግባት አዲስ ክብረ ወሰን ማስመዝገቧን ከአትሌቲክስ ፌደሬሽን የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በ36ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ዛሬ አምስት ጨዋታዎች ይከናወናሉ May 10, 2025 የፊፋ ዋና ፀሀፊ እና የካፍ ምክትል ፕሬዝዳንት አዲስ አበባ ገቡ October 21, 2024 በውድድር ዓመቱ 133 ግቦችን ተጋጣሚ ላይ ያስቆጠረው ባርሴሎና March 17, 2025