አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
የአትሌት ትዕግስት አሰፋ የማራቶን ሰዓት በጊነስ ወርልድ ተመዘገበ Post published:October 3, 2024 Post category:ስፖርት AMN- መስከረም 23/2017 ዓ.ም አትሌት ትዕግስት አሰፋ በበርሊን ማራቶን ያስመዘገበችው ሰዓት በዓለም ዓቀፉ የድንቃድንቅ መዝገብ በጊነስ ወርልድ ላይ ሰፍሯል። አትሌት ትዕግስት አሰፋ በበርሊን የሴቶች ማራቶን 2 ሰዓት ከ11 ደቂቃ 53 ሰከንድ በመግባት አዲስ ክብረ ወሰን ማስመዝገቧን ከአትሌቲክስ ፌደሬሽን የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በ22ኛው የባህል ስፖርቶች ውድድር እና በ18ኛው የባህል ስፖርቶች ፌስቲቫል ላይ የፈረስ ጉግስ እና ሸርጥ ውድድር ተካሄደ March 12, 2025 አዲስ አበባ የተለያዩ ስፓርታዊ ዉድድሮችን በብቃት በማስተናገድ ከፍታዋን እያደሰች ነው May 3, 2026 በሊቢያ ቤንጋዚ በተካሄደው የታዳጊ ወጣቶች አለም አቀፍ የብስክልት ውድድር የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን አሸነፈ August 16, 2025