አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
የአትሌት ትዕግስት አሰፋ የማራቶን ሰዓት በጊነስ ወርልድ ተመዘገበ Post published:October 3, 2024 Post category:ስፖርት AMN- መስከረም 23/2017 ዓ.ም አትሌት ትዕግስት አሰፋ በበርሊን ማራቶን ያስመዘገበችው ሰዓት በዓለም ዓቀፉ የድንቃድንቅ መዝገብ በጊነስ ወርልድ ላይ ሰፍሯል። አትሌት ትዕግስት አሰፋ በበርሊን የሴቶች ማራቶን 2 ሰዓት ከ11 ደቂቃ 53 ሰከንድ በመግባት አዲስ ክብረ ወሰን ማስመዝገቧን ከአትሌቲክስ ፌደሬሽን የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በ36ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ዛሬ አምስት ጨዋታዎች ይከናወናሉ May 10, 2025 ከንቲባ አዳነች አቤቤ በቄራ አልማዝዬ ሜዳ ጉብኝት አደረጉ May 28, 2026 የኤፍ ኤ ዋንጫ ፍፃሜ ተፋላሚ የነበሩት ማንችስተር ሲቲ እና ክሪስታል ፓላስ የሊግ ጨዋታቸውን ዛሬ ያደርጋሉ May 20, 2025