የአፍሪካ የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኮንፈረንስ ዛሬ በአዲስ አበባ ይካሄዳል Post published:October 8, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN-መስከረም 28/2017 ዓ.ም የአፍሪካ የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኮንፈረንስ ዛሬ በአዲስ አበባ ዓድዋ ድል መታሰቢያ ይካሄዳል፡፡ በኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት አዘጋጅነት የሚካሄደዉ 3ተኛው ዙር ፓን አፍሪኮን ኤ.አይ 2024 “አፍሪካን በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ማላቅ” በሚል መሪ ቃል ነው የሚካሄደው፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የምክር ቤት አባላት ቡድን በአፋር ክልል በርዕደ መሬት የተጎዱ ዜጎችን ጎበኘ January 22, 2025 ላለፉት ሰባት ዓመታት የክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር የኮሚኒኬሽን ዘዴ ለየት ባለ መንገድ ግልጽነት እና ተደራሽነትን በማለም የተከናወነ ነው። ዋነኛ ዓላማውም በልዩ አተያይ ሐሳቦችን፣ ለሥራ ተነሳሽነት የሚፈጥሩ ልምዶችን እና ተግባራትን በማካፈል ላይ ያተኮረ ነው። March 11, 2025 የፓርቲያችንን 5ኛ ዓመት የምስረታ በዓል አከባበር ሀገራዊ ማጠቃለያ መርሃ ግብር በነገው እለት ለማካሄድ ተዘጋጅተናል ፡-አቶ አደም ፋራህ November 29, 2024
ላለፉት ሰባት ዓመታት የክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር የኮሚኒኬሽን ዘዴ ለየት ባለ መንገድ ግልጽነት እና ተደራሽነትን በማለም የተከናወነ ነው። ዋነኛ ዓላማውም በልዩ አተያይ ሐሳቦችን፣ ለሥራ ተነሳሽነት የሚፈጥሩ ልምዶችን እና ተግባራትን በማካፈል ላይ ያተኮረ ነው። March 11, 2025
የፓርቲያችንን 5ኛ ዓመት የምስረታ በዓል አከባበር ሀገራዊ ማጠቃለያ መርሃ ግብር በነገው እለት ለማካሄድ ተዘጋጅተናል ፡-አቶ አደም ፋራህ November 29, 2024