የአፍሪካ የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኮንፈረንስ ዛሬ በአዲስ አበባ ይካሄዳል Post published:October 8, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN-መስከረም 28/2017 ዓ.ም የአፍሪካ የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኮንፈረንስ ዛሬ በአዲስ አበባ ዓድዋ ድል መታሰቢያ ይካሄዳል፡፡ በኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት አዘጋጅነት የሚካሄደዉ 3ተኛው ዙር ፓን አፍሪኮን ኤ.አይ 2024 “አፍሪካን በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ማላቅ” በሚል መሪ ቃል ነው የሚካሄደው፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የዓድዋ ድል ለፓን አፍሪካኒዝም እንቅስቃሴ መወለድ መሰረት ጥሏል ፡-የባርባዶስ ጠቅላይ ሚኒስትር ሚያ ሞተሊ February 17, 2025 ከንቲባ አዳነች አቤቤ በፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ September 17, 2024 በአገሪቱ ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ እና የተጀመረውን የብልጽግና ጉዞ ማሳካት የሚያስችሉ በጎ ጅምሮች እየተስተዋሉ ነው፡-አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ January 29, 2025
በአገሪቱ ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ እና የተጀመረውን የብልጽግና ጉዞ ማሳካት የሚያስችሉ በጎ ጅምሮች እየተስተዋሉ ነው፡-አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ January 29, 2025