የኢጋድ አባል ሀገራት የቱሪዝም ሚኒስትሮች በአዲስ አበባ የሚገኙ ልዩ ልዩ የመስህብ ስፍራዎችን እየጎበኙ ነው Post published:September 18, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – መስከረም 8/2017 ዓ.ም የኢጋድ አባል ሀገራት የቱሪዝም ሚኒስትሮች በአዲስ አበባ የሚገኙ ልዩ ልዩ የመስህብ ስፍራዎችን እየጎበኙ ነው፡፡ ከሚኒስትሮቹ በተጨማሪ ሌሎች እንግዶችም በጉብኝቱ እየተሳተፉ መሆኑን ከቱሪዝም ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የሚኒስትሮች ምክር ቤት የሀገራዊ ፕሮጀክቶች በክልሎች ደረጃ ያለው አፈፃፀም ግምገማ ላይ ተወያየ January 8, 2025 የሲሚንቶ ምርት አቅርቦት እና ፍላጎት ማጣጣም በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ውይይት ተካሄደ November 8, 2024 ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል የደቡብ ሱዳን የፕሬዚደንታዊ የትብብር ሜዳል ተበረከተላቸው November 26, 2024