የኢጋድ አባል ሀገራት የቱሪዝም ሚኒስትሮች በአዲስ አበባ የሚገኙ ልዩ ልዩ የመስህብ ስፍራዎችን እየጎበኙ ነው Post published:September 18, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – መስከረም 8/2017 ዓ.ም የኢጋድ አባል ሀገራት የቱሪዝም ሚኒስትሮች በአዲስ አበባ የሚገኙ ልዩ ልዩ የመስህብ ስፍራዎችን እየጎበኙ ነው፡፡ ከሚኒስትሮቹ በተጨማሪ ሌሎች እንግዶችም በጉብኝቱ እየተሳተፉ መሆኑን ከቱሪዝም ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በዓይነቱ የመጀመሪያ የሆነ “የኢሬቻ ኤክስፖ 2017” ሊካሄድ ነው September 18, 2024 የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ብልጽግና በአጭር ጊዜ ውስጥ ለማረጋገጥ ወጣቱ ኃላፊነቱን በአርበኝነት ሊወጣ እንደሚገባ አቶ አደም ፋራህ ገለጹ July 6, 2025 የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ SWAT ቡድን በዓለም አቀፍ የ2025 የSWAT ውድድር ላይ ለመሳተፍ ወደ ዱባይ አቀና January 26, 2025