የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ ኢትዮጵያ የማህበረሰብ አቀፍ የጤና መድህን ሽፋንን ከማስፋፋት ባሻገር በጤና አገልግሎት አሰጣጥ ላይ የግሉን ዘርፍ ተሳትፎ ለማጠናከር አቅዳ እየሰራች መሆኑን ገለጹ
የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝደንት ሽመልስ አብዲሳ በጂማ ዞን የተለያዩ የልማት እንቅስቃሴዎችን እየጎበኙ ነው Post published:October 25, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN- ጥቅምት 15/2017 ዓ.ም የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝደንት ሽመልስ አብዲሳ በጂማ ዞን ማና ወረዳ የሻይ ቅጠል እና የሮዝመሪ የልማት ስራ እየጎበኙ መሆኑን ከኦሮሚያ ኮሚኒኬሽን ቢሮ የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like አካታችነት በኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ሂደት… February 10, 2025 ከለውጡ ወዲህ በአገሪቱ የዘመነ እና የሰለጠነ የዴሞክራሲ ባህል እንዲዳብር የሚያስችሉ ትልልቅ ርምጃዎች ተወስደዋል፡-አቶ ሞገስ ባልቻ January 29, 2025 የትግራይ ክልልን ዳግም ወደ ግጭት ለማስገባት የሚጥሩ ጥቂት የቀድሞ የህወሃት አመራር አባላትን ህዝቡ በጋራ በቃችሁ ሊላቸው ይገባል- አቶ ጌታቸው ረዳ May 24, 2025
የትግራይ ክልልን ዳግም ወደ ግጭት ለማስገባት የሚጥሩ ጥቂት የቀድሞ የህወሃት አመራር አባላትን ህዝቡ በጋራ በቃችሁ ሊላቸው ይገባል- አቶ ጌታቸው ረዳ May 24, 2025