የጊኒው ጠቅላይ ሚኒስትር አማዱ ኡሪ ባህ አዲስ አበባ ገቡ Post published:November 6, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN-ጥቅምት 27/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለጊኒው ጠቅላይ ሚኒስትር አማዱ ኡሪ ባህ አቀባበል አድርገዋል ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶር) በማህበራዊ የትስስር ገጸቸው ባስተላለፉት መልእክት የጊኒውን ጠቅላይ ሚኒስትር አማዱ ኡሪ ባህን እንኳን ወደ ኢትዮጵያ መጡ ብለዋል ። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የዓለም አቀፍ የፍልሰት ስምምነት አህጉራዊ ስብሰባ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው October 9, 2024 በቅርቡ በኦሮሚያ ክልል በሺህ የሚቆጠሩ ታጣቂዎች የመረጡትን የሰላም መንገድ ሁሉም ሊከተል ይገባል፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) December 8, 2024 የፌደራል ፖሊስ ከ21ሚሊየን ብር በላይ የዋጋ ግምት ያላቸው የተለያዩ የኮንትሮባንድ ዕቃዎችን መያዙን ገለፀ February 24, 2025
በቅርቡ በኦሮሚያ ክልል በሺህ የሚቆጠሩ ታጣቂዎች የመረጡትን የሰላም መንገድ ሁሉም ሊከተል ይገባል፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) December 8, 2024