የጉምሩክ ኮሚሽን አገልግሎት አሰጣጡን ለማዘመን እና የህግ ተገዥነትን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ የተለያዩ የቴክኖሎጂ ውጤቶችን ተግባራዊ እያደረገ ነው፡-ኮሚሽነር ደበሌ ቃበታ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ወደ ኢትዮጵያ የመጡትን የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ተቀበሉ Post published:January 11, 2025 Post category:አዲስ አበባ AMN – ጥር 03/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ወደ ኢትዮጵያ የመጡትን የሶማሊያ ፌዴራል ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሐሙድ ተቀብለዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት “የሶማሊያ ፌዴራል ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሐሙድ ይፋዊ ጉብኝት ለማድረግ እንኳን ወደ ኢትዮጵያ መጡ እላለሁ።” ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like አረንጓዴ ከባቢን የመፍጠር አርዓያነት July 14, 2024 በ2016 በጀት ዓመት በትምህርት ዘርፉ ወጤት ተገኝቷል፡- የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ July 22, 2024 የጥምቀት በዓል ኃይማኖታዊና ትውፊታዊ እሴቱን ጠብቆ በድምቀት እንዲከበር ወጣቶች ሚናቸውን እንዲወጡ ጥሪ ቀረበ January 17, 2025