ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ወደ ኢትዮጵያ የመጡትን የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ተቀበሉ Post published:January 11, 2025 Post category:አዲስ አበባ AMN – ጥር 03/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ወደ ኢትዮጵያ የመጡትን የሶማሊያ ፌዴራል ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሐሙድ ተቀብለዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት “የሶማሊያ ፌዴራል ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሐሙድ ይፋዊ ጉብኝት ለማድረግ እንኳን ወደ ኢትዮጵያ መጡ እላለሁ።” ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በሊባኖስ እና በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 359 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ January 24, 2025 የከተማዋ ነዋሪ ተሳታፊና ተጠቃሚ የሚሆንበት የሌማት ትሩፋትና የከተማ ግብርና መርሀግብር ንቅናቄ ስራ እንደሚጠናከር አቶ ሞገስ ባልቻ ተናገሩ June 10, 2025 በብዙሃን ትራንስፖርት እና ኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ላይ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ ነው- ሚኒስቴሩ April 4, 2025
የከተማዋ ነዋሪ ተሳታፊና ተጠቃሚ የሚሆንበት የሌማት ትሩፋትና የከተማ ግብርና መርሀግብር ንቅናቄ ስራ እንደሚጠናከር አቶ ሞገስ ባልቻ ተናገሩ June 10, 2025