ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ወደ ኢትዮጵያ የመጡትን የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ተቀበሉ Post published:January 11, 2025 Post category:አዲስ አበባ AMN – ጥር 03/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ወደ ኢትዮጵያ የመጡትን የሶማሊያ ፌዴራል ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሐሙድ ተቀብለዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት “የሶማሊያ ፌዴራል ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሐሙድ ይፋዊ ጉብኝት ለማድረግ እንኳን ወደ ኢትዮጵያ መጡ እላለሁ።” ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በመዲናዋ የተገነቡ የስዕብና ማዕከላት ወጣቶች ልምድ የሚለዋወጡባቸው እና በስነ-ምግባር የሚታነጹባቸው የልህቀት ማዕከላት እየሆኑ ነው June 30, 2026 በመዲናዋ በኢኮኖሚያዊና በማኅበራዊ ዘርፎች ውጤታማ ስራዎች ተሰርተዋል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ February 20, 2025 በአዲስ አበባ የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና መሰጠት ጀመረ June 11, 2024