ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የሥራ ጉብኝት አድርገው ወደ ሀገራቸው ለተመለሱት የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ሽኝት አደረጉ Post published:December 23, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – ታኅሣሥ 12/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የሥራ ጉብኝት አድርገው ወደ ሀገራቸው ለተመለሱት የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ሽኝት አድርገዋል። ከንቲባ አዳነች አቤቤ በበኩላቸው ፕሬዚዳንቱ በአዲስ አበባ ለነበራቸው ቆይታ ምስጋናቸውን አቅርበዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በኢትዮጵያ ባንክ የግል የውጭ ምንዛሪ ቢሮዎች ስራ መጀመራቸው ውድድርን መሰረት ያደረገ የፋይናንስ ዘርፍ እድገት እንዲኖር ያደርጋል፡-የግል ምንዛሬ ቢሮ ኃላፊዎች November 12, 2024 ኢትዮጵያ በአካታች የዲጂታል መሠረተ ልማትና ኢኮኖሚ ግንባታ ፈጣን ለውጥ እያስመዘገበች ነው -ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ January 27, 2025 ዓለምአቀፍ መሪዎችን እና ባለሞያዎችን በአንድ ላይ እንዲወያዩ ማድረግ የምግብ ዋስትናን የማረጋገጥ ርብርብ ፍሬ እንዲያፈራ እንደሚያስችሉ ተስፋ አለኝ- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) November 5, 2024
በኢትዮጵያ ባንክ የግል የውጭ ምንዛሪ ቢሮዎች ስራ መጀመራቸው ውድድርን መሰረት ያደረገ የፋይናንስ ዘርፍ እድገት እንዲኖር ያደርጋል፡-የግል ምንዛሬ ቢሮ ኃላፊዎች November 12, 2024
ኢትዮጵያ በአካታች የዲጂታል መሠረተ ልማትና ኢኮኖሚ ግንባታ ፈጣን ለውጥ እያስመዘገበች ነው -ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ January 27, 2025
ዓለምአቀፍ መሪዎችን እና ባለሞያዎችን በአንድ ላይ እንዲወያዩ ማድረግ የምግብ ዋስትናን የማረጋገጥ ርብርብ ፍሬ እንዲያፈራ እንደሚያስችሉ ተስፋ አለኝ- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) November 5, 2024