ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የሥራ ጉብኝት አድርገው ወደ ሀገራቸው ለተመለሱት የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ሽኝት አደረጉ Post published:December 23, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – ታኅሣሥ 12/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የሥራ ጉብኝት አድርገው ወደ ሀገራቸው ለተመለሱት የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ሽኝት አድርገዋል። ከንቲባ አዳነች አቤቤ በበኩላቸው ፕሬዚዳንቱ በአዲስ አበባ ለነበራቸው ቆይታ ምስጋናቸውን አቅርበዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የአማራ ክልል አምራች ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ከፍተኛ መነቃቃትን አሳይቷል- ተመስገን ጥሩነህ March 5, 2025 በመዲናዋ በነዳጅ አቅርቦትና ስርጭት ላይ ጥብቅ ቁጥጥር እየተካሄደና በህገ ወጦች ላይም እርምጃ እየተወሰደ ነዉ April 27, 2026 የፋይዳ ምዝገባ ከተጀመረበት ጊዜ ጀምሮ 8 ሚሊየን ያህል ተጠቃሚዎች በኤጀንሲው በኩል ተመዝግበዋል July 28, 2026