ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዛሬው እለት የተለያዩ ሹመቶችን ሰጡ Post published:October 18, 2024 Post category:EDITOR'S PICK / ኢትዮጵያ AMN – ጥቅምት 08/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዛሬው እለት የተለያዩ ሹመቶች መስጠታቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አስታወቀ። በዚሁ መሠረት፦ 1. ዶ/ር ጌዲዮን ጥሞቲዮስ፦ የውጪ ጉዳይ ሚንስቴር ሚንስትር 2. ወ/ሮ ሰላማዊት ካሳ፦ የቱርዝም ሚንስቴር ሚንስትር 3. ወ/ሮ ሃና አርአያስላሴ፦ የፍትህ ሚንስቴር ሚንስትር በመሆን ተሹመዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የምክር ቤት አባላት ቡድን በአፋር ክልል በርዕደ መሬት የተጎዱ ዜጎችን ጎበኘ January 22, 2025 በአፋር ክልል የተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ በጤና ዙሪያ የሚያስከትለውን ተፅዕኖ ለማጥናት እና ምላሽ ለመስጠት የባለሙያዎች ቡድን ተላከ January 7, 2025 በአፍሪካ የሰላም ማስከበር ተልዕኮ የኢትዮጵያ ጠንካራ ተሳትፎና የመሪነት ሚና ሊቀጥል ይገባል – የናይጄሪያ የመከላከያ ሚኒስትር ተወካይ October 18, 2024
በአፋር ክልል የተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ በጤና ዙሪያ የሚያስከትለውን ተፅዕኖ ለማጥናት እና ምላሽ ለመስጠት የባለሙያዎች ቡድን ተላከ January 7, 2025
በአፍሪካ የሰላም ማስከበር ተልዕኮ የኢትዮጵያ ጠንካራ ተሳትፎና የመሪነት ሚና ሊቀጥል ይገባል – የናይጄሪያ የመከላከያ ሚኒስትር ተወካይ October 18, 2024