ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዛሬው እለት የተለያዩ ሹመቶችን ሰጡ Post published:October 18, 2024 Post category:EDITOR'S PICK / ኢትዮጵያ AMN – ጥቅምት 08/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዛሬው እለት የተለያዩ ሹመቶች መስጠታቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አስታወቀ። በዚሁ መሠረት፦ 1. ዶ/ር ጌዲዮን ጥሞቲዮስ፦ የውጪ ጉዳይ ሚንስቴር ሚንስትር 2. ወ/ሮ ሰላማዊት ካሳ፦ የቱርዝም ሚንስቴር ሚንስትር 3. ወ/ሮ ሃና አርአያስላሴ፦ የፍትህ ሚንስቴር ሚንስትር በመሆን ተሹመዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like “ኢትዮጵያ ካላት የተፈጥሮ ሃብት፣ የሰው ኃይል እና የመፈጸም አቅም አንጻር ፈጣን እድገት ታስመዘግባለች”:- ፍፁም አሰፋ (ዶ/ር) October 21, 2024 በዓይነቱ የመጀመሪያ የሆነ “የኢሬቻ ኤክስፖ 2017” ሊካሄድ ነው September 18, 2024 አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ እና የዳግማዊ ምኒልክ ኮምፕሬሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራረሙ November 19, 2024