ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር ) ከአየርላንድ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር፣ የውጭ ጉዳይ እና መከላከያ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ Post published:July 18, 2024 Post category:ኢትዮጵያ AMN – ሐምሌ 11/2016 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ( ዶ/ር ) በማህበራዊ የትስስር ገፃቸው ዛሬ የአየርላንድ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር፣ የውጭ ጉዳይ እና መከላከያ ሚኒስትር የሆኑትን ሚካኤል ማርቲን እና ልዑካን ቡድናቸውን አግኝቼ በርከት ባሉ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ የሁለትዮሽ ውይይት በማድረጌ ደስ ብሎኛል ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like “አዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከል” ግንባታን በማጠናቀቅ ላይ እንገኛለን-ከንቲባ አዳነች አቤቤ February 10, 2025 የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ለኢትዮጵያ የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲ ትግበራ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለጸ October 16, 2024 ኢትዮጵያ ባለፉት የለውጥ አመታት ያደረገችው የግብርናው ዘርፍ ማሻሻያ ከተረጅነት የሚያላቅቅ ውጤቶችን እንድታስመዘገብ አስችሏል- የብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች January 30, 2025
ኢትዮጵያ ባለፉት የለውጥ አመታት ያደረገችው የግብርናው ዘርፍ ማሻሻያ ከተረጅነት የሚያላቅቅ ውጤቶችን እንድታስመዘገብ አስችሏል- የብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች January 30, 2025