ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከዩናይትድ አረብ ኤምሬትስ ፕሬዝዳንት መሃመድ ዛይድ አልናህያን ጋር ተወያዩ Post published:October 23, 2024 Post category:EDITOR'S PICK AMN- ጥቅምት 13/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልእክት የብሪክስ ጉባኤ ከዩናይትድ አረብ ኤምሬትስ ፕሬዝዳንት ከወንድሜ መሃመድ ዛይድ አልናህያን ጋር የመገናኘት እና የመወያየት እድልም ፈጥሮልናል ሲሉ አመልክተዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከቀድሞ የዩናይትድ ኪንግደም ጠቅላይ ሚኒስትር እና የቶኒ ብሌር ኢንስቲቲዩት ዋና ሊቀመንበር ጋርተወያዩ October 11, 2024 የኮንፈረንስ ቱሪዝም እርካብ March 1, 2025 ኢትዮጵያ በ79ኛው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ ላይ ብሄራዊ ጥቅሞቿን ማስጠበቅ የሚያስችል የተሳትፎ ዝግጅት ማድረጓን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ September 19, 2024
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከቀድሞ የዩናይትድ ኪንግደም ጠቅላይ ሚኒስትር እና የቶኒ ብሌር ኢንስቲቲዩት ዋና ሊቀመንበር ጋርተወያዩ October 11, 2024
ኢትዮጵያ በ79ኛው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ ላይ ብሄራዊ ጥቅሞቿን ማስጠበቅ የሚያስችል የተሳትፎ ዝግጅት ማድረጓን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ September 19, 2024