ሩሲያ የዩክሬንን ጦርነት ለማስቆም ከአሜሪካ ጋር ስምምነት ላይ ለመድረስ ዝግጁ ናት – ሰርጌ ላቭሮቭ

You are currently viewing ሩሲያ የዩክሬንን ጦርነት ለማስቆም ከአሜሪካ ጋር ስምምነት ላይ ለመድረስ ዝግጁ ናት – ሰርጌ ላቭሮቭ

AMN – ሚያዝያ 17/2017

ሩሲያ የዩክሬንን ጦርነት ለማስቆም ከአሜሪካ ጋር ስምምነት ላይ ለመድረስ ዝግጁ መሆኗን የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ አስታውቀዋል።

ሚኒስትሩ የሩሲያ-ዩክሬን ጦርነትን ለማስቆም ሞስኮ እና ዋሺንግተን “በትክለኛ አቅጣጫ እየተጓዙ መሆኑን አምናለሁ” ብለዋል።

የዶናልድ ትራምፕ ልዩ መልዕክተኛ ስቲቭ ዊትኮፍ ጦርነቱን ማስቆሚያ አይነተኛ ብልሃት ለመፈለግ ከፕሬዚዳንት ፑቲን ጋር ለመምከር ሞስኮ እንደሚገቡ ቢቢሲ ዘግቧል፡፡

0 Reviews ( 0 out of 0 )

Write a Review