ብልፅግና ፓርቲ ለትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ Post published:April 19, 2025 Post category:ማኅበራዊ AMN-ሚያዝያ 11/2017 ዓ.ም ብልፅግና ፓርቲ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች፥ ለትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፏል፡፡ በዓሉ የሰላም፣ የመተሳሰብ፣ የመረዳዳት፣ የአብሮነት፣ የፍቅርና የይቅርታ እንዲሆንም ተመኝቷል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ለ82 ዓመታት ሚሊዮን ነፍሶችን በኃላፊነት የተሸከመው አገልግሎት August 28, 2025 የዑለማ ምርጫ በነገው እለት በሀገር አቀፍ ደረጃ እንደሚጀመር የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች የምርጫ አስፈፃሚ ቦርድ አስታወቀ August 14, 2025 ፊንላንድ በትምህርት ዘርፍ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ትብብር አጠናክራ እንደምትቀጥል ገለጸች February 26, 2025