ብልፅግና ፓርቲ ለትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ Post published:April 19, 2025 Post category:ማኅበራዊ AMN-ሚያዝያ 11/2017 ዓ.ም ብልፅግና ፓርቲ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች፥ ለትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፏል፡፡ በዓሉ የሰላም፣ የመተሳሰብ፣ የመረዳዳት፣ የአብሮነት፣ የፍቅርና የይቅርታ እንዲሆንም ተመኝቷል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የብልጽግና ፓርቲ የሴቶች ክንፍ ከ3 ሚሊዮን በላይ ሴቶች የሚሳተፉበትን የ2017 የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት አስጀመረ June 26, 2025 ሴት ተማሪዎችን ከጥቃት መከላከል የሁሉም ኃላፊነት መሆን አለበት March 27, 2025 አንጋፋው ኮሌጅ በቀደመ ስያሜው March 15, 2025