ብልፅግና ፓርቲ ለትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ Post published:April 19, 2025 Post category:ማኅበራዊ AMN-ሚያዝያ 11/2017 ዓ.ም ብልፅግና ፓርቲ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች፥ ለትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፏል፡፡ በዓሉ የሰላም፣ የመተሳሰብ፣ የመረዳዳት፣ የአብሮነት፣ የፍቅርና የይቅርታ እንዲሆንም ተመኝቷል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የአዲስ አበባ ከተማ የምክትል ከንቲባ ቢሮ አዲስ ዓመትን ምክንያት በማድረግ ለሰራተኞቹ ማዕድ አጋራ September 10, 2025 በአፋር ክልል የተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ በጤና ዙሪያ የሚያስከትለውን ተፅዕኖ ለማጥናት እና ምላሽ ለመስጠት የባለሙያዎች ቡድን ተላከ January 7, 2025 ኢሬቻ የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦችን ከማቀራረብና ህብረ ብሔራዊ አንድነትን ከመገንባት ረገድ ትልቅ አስተዋጾኦ እንዳለዉ ተገለጸ September 30, 2025
በአፋር ክልል የተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ በጤና ዙሪያ የሚያስከትለውን ተፅዕኖ ለማጥናት እና ምላሽ ለመስጠት የባለሙያዎች ቡድን ተላከ January 7, 2025
ኢሬቻ የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦችን ከማቀራረብና ህብረ ብሔራዊ አንድነትን ከመገንባት ረገድ ትልቅ አስተዋጾኦ እንዳለዉ ተገለጸ September 30, 2025