ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከልዑክ ቡድናቸው ጋር ጣልያን ሮም ገቡ Post published:May 26, 2025 Post category:EDITOR'S PICK AMN-ግንቦት 18 /2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከልዑክ ቡድናቸው ጋር ጣልያን ሮም ገብተዋል። በቆይታቸውም ከጠቅላይ ሚኒስትር ጂዮርጂያ ሜሎኒ ጋር ውይይት እንደሚያደርጉ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት መረጃ ያመላክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የመሬት ልማት አገልግሎትን ፈጣን፣ ተደራሽ፣ ጥራት ያለው እንዲሁም ዲጂታላይዝ በማድረግ በኩል የተጀመረዉ ስራ ውጤታማ መሆኑን አይተናል-ከንቲባ አዳነች አቤቤ October 15, 2024 ዶዶላን የውጤት እና የስኬት መፍለቂያ ያደረገው ምሰጢር ምን ይሆን? September 19, 2025 ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለአገራቸዉ ዉለታ ከዋሉ አረጋዉያን ፣ የአካል ጉዳተኞች እና ለተለያዩ ማህበራዊ ችግሮች ተጋላጭ ለሆኑ ወገኖች መአድ አጋሩ September 11, 2025
የመሬት ልማት አገልግሎትን ፈጣን፣ ተደራሽ፣ ጥራት ያለው እንዲሁም ዲጂታላይዝ በማድረግ በኩል የተጀመረዉ ስራ ውጤታማ መሆኑን አይተናል-ከንቲባ አዳነች አቤቤ October 15, 2024
ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለአገራቸዉ ዉለታ ከዋሉ አረጋዉያን ፣ የአካል ጉዳተኞች እና ለተለያዩ ማህበራዊ ችግሮች ተጋላጭ ለሆኑ ወገኖች መአድ አጋሩ September 11, 2025