ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከልዑክ ቡድናቸው ጋር ጣልያን ሮም ገቡ Post published:May 26, 2025 Post category:EDITOR'S PICK AMN-ግንቦት 18 /2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከልዑክ ቡድናቸው ጋር ጣልያን ሮም ገብተዋል። በቆይታቸውም ከጠቅላይ ሚኒስትር ጂዮርጂያ ሜሎኒ ጋር ውይይት እንደሚያደርጉ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት መረጃ ያመላክታል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ምሁራን በሀገራዊ ምክክር ሂደቱ ላይ አበርክቷቸውን ከፍ ማድረግ ይገባቸዋል ተባለ June 16, 2025 መንግስት ከለውጡ ማግስት ጀምሮ የህዝቡን የልማት ፍላጎቶች ለማሟላት እያደረገ ያለው ጥረት የሚበረታታ መሆኑን የህክምና ባለሙያዎች ገለጹ May 19, 2025 በበጀት ዓመቱ ለከተማዋ ነዋሪዎች የሚሰጡ ማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎቶች የተገልጋዩን እርካታ የጨመሩ መሆናቸውን ኢንጂነር ወንድሙ ሴታ ተናገሩ August 12, 2025
በበጀት ዓመቱ ለከተማዋ ነዋሪዎች የሚሰጡ ማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎቶች የተገልጋዩን እርካታ የጨመሩ መሆናቸውን ኢንጂነር ወንድሙ ሴታ ተናገሩ August 12, 2025