በብሔራዊ መረጃና ደህንት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀኔራል የተመራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን የጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክትን ለሱዳኑ ጄኔራል አብዱል ፈተህ አል ቡርሀን አቀረቡ

You are currently viewing በብሔራዊ መረጃና ደህንት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀኔራል የተመራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን የጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክትን ለሱዳኑ ጄኔራል አብዱል ፈተህ አል ቡርሀን አቀረቡ

AMN ግንቦት 25/2017

በብሔራዊ መረጃና ደህንት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀኔራል የተመራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን የጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክትን ለሱዳኑ ጄኔራል አብዱል ፈተህ አል ቡርሀን አቀረቡ።

መልዕክቱን አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን እና የጠቅላይ ሚንስትሩ የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማ‬ካሪ አቶ ጌታቸው ረዳ በፖርት ሱዳን አቅርበዋል። ‪

በፖርት ሱዳን ደማቅ አቀባበል እንደተደረገላቸው የገለፁት የልዑኩ መሪ “ሱዳን ሰላም እና መረጋጋቷን ለማረጋገጥ ለምታደርገው ጥረት ኢትዮጵያ የማይናወጥ ድጋፏን እንደምትቀጥል” በአፅንኦት መግለጻቸውን ተናግረዋል።

0 Reviews ( 0 out of 0 )

Write a Review