ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከመላው ኢትዮጵያ ከተውጣጡ መምህራን ጋር ተወያዩ Post published:June 12, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / ኢትዮጵያ AMN- ሰኔ 5/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)ከመላው ኢትዮጵያ ከተውጣጡ መምህራን ጋር መወያየታቸውን ገልጸዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከተለያዩ ዘርፎች ጋር የምናደርገውን ውይይት በመቀጠል ዛሬ ከመላው ኢትዮጵያ ከተወጣጡ መምህራን ጋር የሚነሱ ጉዳዮችን በማዳመጥ እና ለእቅድ ስራችን ግብዓት የሚሆኑ ሃሳቦችን በመውሰድ ውይይት አድርገናል ሲሉ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መልዕክት ገልጸዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ SWAT ቡድን በዓለም አቀፍ የ2025 የSWAT ውድድር ላይ ለመሳተፍ ወደ ዱባይ አቀና January 26, 2025 በሚቀጥሉት 10 ቀናት በአብዛኛው የሀገሪቱ ክፍሎች ለመኸር ሰብል ስብሰባ አመቺ ደረቅ የአየር ሁኔታ ይኖራል – የኢትዮጵያ የሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት December 2, 2024 በመዲናዋ የ2017 ከተማ አቀፍ የ3 ወር የስራ እድል ፈጠራ ንቅናቄ እቅድ ላይ ውይይት ተካሄደ December 2, 2024
በሚቀጥሉት 10 ቀናት በአብዛኛው የሀገሪቱ ክፍሎች ለመኸር ሰብል ስብሰባ አመቺ ደረቅ የአየር ሁኔታ ይኖራል – የኢትዮጵያ የሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት December 2, 2024