አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ በ6ኛው መላው ኢትዮጵያ ጨዋታ ውድድር ላይ ላደረገው አስተዋጽኦ የምስጋናና የምስክር ወረቀት ተበረከተለት

You are currently viewing አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ በ6ኛው መላው ኢትዮጵያ ጨዋታ ውድድር ላይ ላደረገው አስተዋጽኦ የምስጋናና የምስክር ወረቀት ተበረከተለት

AMN-ሰኔ 19/2017 ዓ.ም

ከ9 ዓመታት መቋረጥ በኋላ በጅማ ከተማ ሲደረግ የነበረው 6ኛው መላው ኢትዮጵያ ጨዋታ ውድድር በዛሬው ዕለት ፍጻሜዉን አግኝተዋል ::

በባህልና ስፖርት ሚኒስቴር አዘጋጅነትበኦሮሚያ ክልል ጅማ ከተማ አስተናጋጅነት ሲካሄድ በነበረው ውድድር ላይ አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ ላበረከተዉ አስተዋጽኦ የምስጋናና የእውቅና የምስክር ወረቀት ተበርክቶለታል፡፡

ተቋሙ ከመክፈቻው ቀን ሰኔ 10 ጀምሮ ለተከታታይ 9 ቀናት ለሰጠዉ የሚዲያ ሽፋን ከባህልና ስፖርት ሚኒስቴር እውቅና አግኝቷል፡፡

በአዲሱ መንገሻ

0 Reviews ( 0 out of 0 )

Write a Review