ከንቲባ አዳነች አቤቤ ማምሻዉን ለብልፅግና ፓርቲ የምክር ቤት አባላት የልማት ስራዎችን ማስጎብኘታቸዉን ገለጹ

You are currently viewing ከንቲባ አዳነች አቤቤ ማምሻዉን ለብልፅግና ፓርቲ የምክር ቤት አባላት የልማት ስራዎችን ማስጎብኘታቸዉን ገለጹ

AMN ነሃሴ 02/2017

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ማምሻዉን ለብልፅግና ፓርቲ የምክር ቤት አባላት የልማት ስራዎችን ማስጎብኘታቸዉን ገልጸዋል።

ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸዉ ባሰፈሩት መልዕክት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና የብልፅግና ፖርቲ ምክር ቤት አባላት የወንዝ ዳርቻ ልማትና የፒያሳ መልሶ መልማት ፕሮጀክቶችን መጎብኘታቸዉን ገልጸዋል።

“ እኛ የምንወደዉ ሀገር ፣ የምንቆምለት ሀገራዊ ዓላማ እና ሕልም አለን !”

የምንገነባዉ ሀገር፣ የምንገነባዉ ከተማ አለን ፣ ባለፉት የለዉጥ አመታትም ይህንኑ በተግባር አረጋግጠናል ሲሉ ገልጸዋል።

0 Reviews ( 0 out of 0 )

Write a Review