ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከአውሮፓ ኅብረት ምክትል ፕሬዝደንት ቴሬሳ ሪቤራ ጋር መወያየታቸዉን ገለጹ

You are currently viewing ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከአውሮፓ ኅብረት ምክትል ፕሬዝደንት ቴሬሳ ሪቤራ ጋር መወያየታቸዉን ገለጹ

ጳጉሜን 3/2017

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአውሮፓ ኅብረት ምክትል ፕሬዝደንት ቴሬሳ ሪቤራ ጋር በተለያዩ የባለብዙ ወገን ጉዳዮች ላይ መወያየታቸዉን ገለጹ፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸዉ ባሰፈሩት መልእክት ከሁለተኛው የአፍሪካ የአየር ንብረት ጉባኤ ጎን ከአውሮፓ ኅብረት ምክትል ፕሬዝደንት ቴሬሳ ሪቤራ ጋር ተገናኝተን በተለያዩ የባለብዙ ወገን ጉዳዮች ላይ ተወያይተናል ሲሉ ገልጸዋል፡፡

0 Reviews ( 0 out of 0 )

Write a Review