ከንቲባ አዳነች አቤቤ የአይበገሬነታችን ምልክት ለሆነዉ ለታላቁ ህዳሴ ግድባችን ምረቃ እንኳን አደረሰን ሲሉ መልእክት አስተላለፉ

You are currently viewing ከንቲባ አዳነች አቤቤ የአይበገሬነታችን ምልክት ለሆነዉ ለታላቁ ህዳሴ ግድባችን ምረቃ እንኳን አደረሰን ሲሉ መልእክት አስተላለፉ

AMN ጳጉሜ 3/2017

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የአይበገሬነታችን ምልክት ለሆነዉ ለታላቁ ህዳሴ ግድባችን ምረቃ እንኳን አደረሰን ሲሉ መልእክት አስተላልፈዋል፡፡

ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸዉ ባሰፈሩት መልእክት የፅናታቻን ፣ የላባችን ፣ የደማችን ፣ የጥረታችን ዉጤት ፣ የዘመናት ቁጭታችን መደምደሚያ ፣ የብልፅግናችን መሰረት ፣ የአይበገሬነታችን ምልክት ለሆነዉ የታላቁ ህዳሴ ግድባችን ምረቃ እንኳን አደረሰን ብለዋል፡፡

ባንድነት ስንቆምና ስንተባበር የማችለዉም የለም በማለት መልእክት አስተላልፈዋል፡:

0 Reviews ( 0 out of 0 )

Write a Review