በጃፓን ቶኪዮ የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ የተሳተፈው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑክ ቡድን አዲስ አበባ ገባ Post published:September 23, 2025 Post category:EDITOR'S PICK / አትሌቲክስ AMN መስከረም 13/2018 ዓ.ም በጃፓን ቶኪዮ የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ የተሳተፈው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑክ ቡድን አዲስ አበባ ገብቷል። ቡድኑ ቦሌ አለም አቀፍ አዉሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ በመንግስትና በኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አመራሮች አቀባበል ተደርጎለታል። በሰለሞን በቀለ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ከንቲባ አዳነች አቤቤ የኢድ-አልፈጥር በዓልን በ2ኛው የተስፋ ብርሃን የምገባ ማዕከል ከአቅመ ደካሞች ጋር አከበሩ March 31, 2025 የፊታችን ዕሁድ ከ5 ሺህ በላይ ሰዎች የሚሳተፉበት “ለቤተሰብ እንሩጥ” በሚል ቃል የእርምጃና ሩጫ ውድድር ሊካሄድ ነው May 29, 2025 ትራምፕ ቤት አልባ ሰዎች በፍጥነት ከዋሺንግተን ዲሲ ለቀው እንዲወጡ ጠየቁ August 11, 2025