ከንቲባ አዳነች አቤቤ በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ የተገነባዉን ዘመናዊ የአትክልትና ፍራፍሬ፣ የእንስሳት ተዋጽኦ ማቀዝቀዣ መጋዘን እና ሁለገብ ሕንፃ መርቀዉ ስራ አስጀመሩ
አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
7ኛው የኢሬቻ ፎረም በቢሾፍቱ ከተማ መካሄድ ጀምሯል Post published:October 3, 2025 Post category:ባህል AMN – መስከረም 23/2018 ዓ.ም 7ኛው የኢሬቻ ፎረም በቢሾፍቱ ከተማ በመካሄድ ላይ ነው፡፡ በፎረሙ ላይ ከፍተኛ አመራሮች፣ አባ ገዳዎች እና ሀደ ሲንቄዎች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል። በአይናለም አባይነህ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የኦሮሞ ሕዝብ ባህላዊ እሴቶችን ሳይሸራረፉ በማቆየት ለትውልድ ማስተላለፍ እንደሚገባ አባገዳዎች አስገነዘቡ October 3, 2025 ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለአሸንዳ ፣ አሸንድዬ፣ ሻደይ እና ሶለል በዓላት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ August 23, 2025 የወርሀ ነሃሴ ድምቀቶች ሺኖዬ እና ጎቤ August 16, 2025