7ኛው የኢሬቻ ፎረም በቢሾፍቱ ከተማ መካሄድ ጀምሯል Post published:October 3, 2025 Post category:ባህል AMN – መስከረም 23/2018 ዓ.ም 7ኛው የኢሬቻ ፎረም በቢሾፍቱ ከተማ በመካሄድ ላይ ነው፡፡ በፎረሙ ላይ ከፍተኛ አመራሮች፣ አባ ገዳዎች እና ሀደ ሲንቄዎች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል። በአይናለም አባይነህ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኢሬቻ ከባህላዊ ትውፊቱ ባሻገር ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ እንዳለው ተገለጸ October 2, 2025 የመስቀል ደመራ በዓል የአዲስ አበባ ከተማ መልካም ገጽታ ለዓለም ከፍ ብሎ የሚታይበት መሆኑ ተገለጸ September 25, 2025 በበዓላቱ ለመታደም የሚመጡ እንግዶች ኢትዮጵያዊነትን በተላበሰ መስተንግዶ ተስተናግደው እንዲመለሱ ማድረግ የሁሉም ሀላፊነት ሊሆን እንደሚገባ ተገለፀ September 22, 2025
በበዓላቱ ለመታደም የሚመጡ እንግዶች ኢትዮጵያዊነትን በተላበሰ መስተንግዶ ተስተናግደው እንዲመለሱ ማድረግ የሁሉም ሀላፊነት ሊሆን እንደሚገባ ተገለፀ September 22, 2025