7ኛው የኢሬቻ ፎረም በቢሾፍቱ ከተማ መካሄድ ጀምሯል Post published:October 3, 2025 Post category:ባህል AMN – መስከረም 23/2018 ዓ.ም 7ኛው የኢሬቻ ፎረም በቢሾፍቱ ከተማ በመካሄድ ላይ ነው፡፡ በፎረሙ ላይ ከፍተኛ አመራሮች፣ አባ ገዳዎች እና ሀደ ሲንቄዎች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል። በአይናለም አባይነህ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ዱቡሻና የዱቡሻ ወጋ ስርዓትን በዩኔስኮ የዓለም ቅርስነት ለማስመዝገብ የሚረዳ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው October 10, 2025 ኢሬቻ መልካ አቴቴ: መልካ ሰበታ: መልካ ጨፌ ቱማ: መልካ ጎራ እና ኢሬቻ መልካ አሶሳ በተለያዩ ባህላዊ ሥነ ሥርዓቶች እየተከበረ ይገኛል October 12, 2025 የሆረ ፊንፊኔ እና የሀረ አርሰዴ የኢሬቻ በዓል በአለም አቀፍ መገናኛ ብዙሀን ካሜራ አይን October 7, 2025
ኢሬቻ መልካ አቴቴ: መልካ ሰበታ: መልካ ጨፌ ቱማ: መልካ ጎራ እና ኢሬቻ መልካ አሶሳ በተለያዩ ባህላዊ ሥነ ሥርዓቶች እየተከበረ ይገኛል October 12, 2025