ዛሬ በተደረገው የዞን 5 ቦክሲንግ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ ተጨማሪ ሜዳያ አገኘች፡፡

You are currently viewing ዛሬ በተደረገው የዞን 5 ቦክሲንግ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ ተጨማሪ ሜዳያ አገኘች፡፡

AMN-ጥቅምት 02/2018 ዓ.ም

ኢትዮጵያን በ48 ኪሎ ግራም የወከለችው ቦክሰኛ ፈጣን ቢጆ የታንዛኒያዋን ተጋጣሚ በማሸነፍ ለፍጻሜ አልፋለች፡፡ቡጢኛዋ ለወርቅ ሜዳሊያ ከዲሞክራቲክ ኮንጎ ተወዳዳሪ ጋር ትፋለማለች፡፡

6 ቦክስኞችን ወደ ኬኒያ የላከችው ኢትጵያ እስከ አሁን 2 ነሃስና አንድ ብር ሜዳሊያ አግኝታለች፡፡

በምስራቅ አፍሪካ ውድድር ኢትዮጵያ ነገ ተጨማሪ 2 ውድድሮች ታደርጋለች፡፡በ54 ኪሎ ሴት ሮማን አሰፋ በ57 ኪሎ ወንድ ደግሞ ፍትዊ ጥኡማይ ውድድሮቻቸውን የሚያደርጉ ይሆናል፡፡

ሻምፒዮናው የፊታችን አርብ ፍጻሜውን ያደርጋል፡፡

በዮናስ ሞላ

0 Reviews ( 0 out of 0 )

Write a Review