ኢትዮጵያ እና ሩስያ የቆየ እና ስትራቴጂካዊ አጋርነታቸዉን የበለጠ ማጠናከር በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ መከሩ

You are currently viewing ኢትዮጵያ እና ሩስያ የቆየ እና ስትራቴጂካዊ አጋርነታቸዉን የበለጠ ማጠናከር በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ መከሩ

AMN ጥቅምት 11 ቀን 2018

ኢትዮጵያ እና ሩስያ የቆየ እና ስትራቴጂካዊ አጋርነታቸዉን የበለጠ ማጠናከር በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ መከሩ።

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዎን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከሩስያው ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ጋር በሞስኮ ተወያይተዋል።

ሁለቱ ሚኒስትሮች የኢትዮጵያ እና ሩስያን የቆየ እና ስትራቴጂካዊ አጋርነት የበለጠ ማጠናከር በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል።

በቀጣናዊ እና ዓለም አቀፋዊ የጋራ ጉዳዮች ዙሪያም ሀሳብ መለዋወጣቸዉን ከዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነዉ መረጃ ያመላክታል።

0 Reviews ( 0 out of 0 )

Write a Review