ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከሲንጋፖሩ አቻቸዉ ጋር በሃገሪቱ ስኬት እና ትምህርት በሚሰጡ የልማት ጉዞ ልምዶች ዙሪያ ሃሳብ መካፈላቸዉን ገለጹ

You are currently viewing ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከሲንጋፖሩ አቻቸዉ ጋር በሃገሪቱ ስኬት እና ትምህርት በሚሰጡ የልማት ጉዞ ልምዶች ዙሪያ ሃሳብ መካፈላቸዉን ገለጹ

AMN ህዳር 15/2018

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸዉ ባሰፈሩት መልዕክት የሲንጋፖርን ስኬት እና ትምህርት የሚሰጡ የልማት ጉዞ ልምዶችን ከሲንጋፖር ጠቅላይ ሚኒስትር ሎውረንስ ዎንግ ጋር “የሀገር ግንባታ፣ አለማትን ማገናኘት” በሚል ርዕስ በተሰናዳው ወግ ተካፍለናል ብለዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዎንግ በሀገር ግንባታ፣ በአመራር ዘዴ፣ በኢኮኖሚ ለውጥ እና በጂኦፖለቲካ ላይ ላካፈሏቸው ሀሳቦች ምስጋናዬን አቀርባለሁ ሲሉ ገልጸዋል።

0 Reviews ( 0 out of 0 )

Write a Review