በትናንትናው እለት የኮፕ 32 ተወካይ ፕሬዝደንት መሰየምን ተከትሎ ዛሬ ጠዋት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበት ቁልፍ የዝግጅት ተግባራትን ለማቀናጀት የሚያስችል የብሔራዊ አስተባባሪ ኮሚቴ ስብሰባ ተደርጓል። Post published:November 27, 2025 Post category:ኢትዮጵያ / ፖለቲካ ስብሰባው ኢትዮጵያ ኮፕ 32ን ስታስተናግድ አካታች እና በሚገባ የተሰናዳ ጉባኤ እንድታሳካ ለማረጋገጥ መንግሥት ያለውን ቁርጠኝነት ያሳየበት ነበር።- የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ከንቲባ አዳነች አቤቤ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) በህዳሴ ግድብ ግንባታ ላይ ላሳዩት ቆራጥ አመራር ሰጪነት ያላቸዉን ክብር ገለጹ September 8, 2025 የፖለቲካ ጥቅምን ለማስከበር አግባብነት በሌለዉ መንገድ ከሌሎች ሀገራት ጋር መወገን እንደ ሀገር ክህደት ይቆጠራል November 12, 2025 የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በበጀት ዓመቱ ባካሄዳቸው 43 መደበኛ እና ልዩ ስብሰባዎች ከ50 በላይ አዋጆችን መርምሮ ማፅደቁን አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ ገለጹ July 7, 2025
ከንቲባ አዳነች አቤቤ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) በህዳሴ ግድብ ግንባታ ላይ ላሳዩት ቆራጥ አመራር ሰጪነት ያላቸዉን ክብር ገለጹ September 8, 2025
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በበጀት ዓመቱ ባካሄዳቸው 43 መደበኛ እና ልዩ ስብሰባዎች ከ50 በላይ አዋጆችን መርምሮ ማፅደቁን አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ ገለጹ July 7, 2025