የህብረብሔራዊነት መገለጫ እና የብልፅግና ተምሳሌት የሆነችው አዲስ አበባ ፣ ለ20ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን ላበረከቱት አስተዋጽዖ ለከተማ አስተዳደሩና ለከተማው ምክር ቤት ዕውቅናና ስጦታ ተበርክቶላቸዋል።
ስጦታውን የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ዋና አፈ- ጉባኤ ወይዘሮ ቡዜና አልከድር፣ ከፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ- ጉባኤ አቶ አገኘሁ ተሻገር እና ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ርእሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) እጅ ተቀብለዋል፡፡
የክልል አስተዳደሮች እና ምክር ቤቶች እንዲሁም የተለየዩ ተቋማት ዕውቅና ተበርክቶላቸዋል::
በያለው ጌታነህ