የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዎን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከፍልስጤም የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

You are currently viewing የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዎን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከፍልስጤም የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

AMN ሕዳር 30/2018 ዓ.ም

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) የፍልስጤም የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቫርሰን አጋቤኪያን ሻሂን ጋር በጽ/ቤታቸው ተወያይተዋል።

ሚኒስትሮቹ በቀጣናዊ እና ዓለም አቀፋዊ የሰላም እና ደኀንነት የጋራ ጉዳዮች ዙሪያ ሀሳብ መለዋወጣቸዉን ከዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነዉ መረጃ ያመላክታል፡፡

#አዲስሚዲያኔትዎርክ

#የትዉልድድምጽ

#የውጭጉዳይሚኒስትር

#ፍልስጤም

#Ethiopia

#Ethiopia

0 Reviews ( 0 out of 0 )

Write a Review