ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ በመሬት መንሸራተት ሕይወታቸውን ላጡ ወገኖች የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ Post published:July 27, 2024 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ የቻይና ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ በተከሰተው የመሬት መንሸራተት አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ ሰዎች የተሰማቸውን ሐዘን ገልጸዋል። ፕሬዚዳንት ሺ ለፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ባስተላለፉት የሐዘን መግለጫ ለተጎጂ ቤተሰቦች መፅናናትን ተመኝተዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በባህር ዳር ከተማ ለፅንፈኛው ሊተላለፍ የተዘጋጀ የጦር መሳሪያ ተያዘ November 28, 2024 በታይላንድ ታስረው የነበሩ 38 ኢትዮጵያዊያን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ January 24, 2025 የበለፀገች ኢትዮጵያን ለመፍጠር አመራሩ ከምንጊዜውም በላይ የአገልጋይ አመራር ስብዕናን ተላብሶ በውጤታማነት ሊሠራ ይገባል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) September 24, 2024
የበለፀገች ኢትዮጵያን ለመፍጠር አመራሩ ከምንጊዜውም በላይ የአገልጋይ አመራር ስብዕናን ተላብሶ በውጤታማነት ሊሠራ ይገባል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) September 24, 2024