ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ በመሬት መንሸራተት ሕይወታቸውን ላጡ ወገኖች የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ Post published:July 27, 2024 Post category:ኢትዮጵያ / ዓለም አቀፍ የቻይና ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ በተከሰተው የመሬት መንሸራተት አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ ሰዎች የተሰማቸውን ሐዘን ገልጸዋል። ፕሬዚዳንት ሺ ለፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ባስተላለፉት የሐዘን መግለጫ ለተጎጂ ቤተሰቦች መፅናናትን ተመኝተዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኢሬቻ የበለጠ እንዲያድግና ጎልብቶ እንዲታወቅ የዘርፉ ምሁራን የድርሻቸውን እንዲወጡ ተጠየቀ September 30, 2024 ኢትዮጵያ ከዓለም አቀፍ አጋሮች ጋር ያላትን ትብብር ማጠናከር ያለመ ምክክር እየተካሄደ ነው February 27, 2025 38ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ እና 46ኛው የስራ አስፈፃሚ ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ በሰላም እንዲጠናቀቅ በቂ ዝግጅት ተደርገዋል፡- የፀጥታና ደኅንነት ጥምር ኃይል February 10, 2025
38ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ እና 46ኛው የስራ አስፈፃሚ ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ በሰላም እንዲጠናቀቅ በቂ ዝግጅት ተደርገዋል፡- የፀጥታና ደኅንነት ጥምር ኃይል February 10, 2025