ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከዩናይትድ አረብ ኤምሬትስ ፕሬዝዳንት መሃመድ ዛይድ አልናህያን ጋር ተወያዩ Post published:October 23, 2024 Post category:EDITOR'S PICK AMN- ጥቅምት 13/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልእክት የብሪክስ ጉባኤ ከዩናይትድ አረብ ኤምሬትስ ፕሬዝዳንት ከወንድሜ መሃመድ ዛይድ አልናህያን ጋር የመገናኘት እና የመወያየት እድልም ፈጥሮልናል ሲሉ አመልክተዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ናይጄሪያዋ ኢኑጉ የሚያደርገውን በረራ በጊዜያዊነት አቋረጠ April 21, 2025 በሚሌ ከተማ ከቦቴ ነዳጅ በመቀሸብ ሲሸጡ የተደረሰባቸው በቁጥጥር ስር ዋሉ April 14, 2025 በመዲናዋ የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ከወሰዱት ተማሪዎች 95 ከመቶው ሃምሳና ከዚያ በላይ ውጤት ማምጣታቸው ተገለጸ July 2, 2025