ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከዩናይትድ አረብ ኤምሬትስ ፕሬዝዳንት መሃመድ ዛይድ አልናህያን ጋር ተወያዩ Post published:October 23, 2024 Post category:EDITOR'S PICK AMN- ጥቅምት 13/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልእክት የብሪክስ ጉባኤ ከዩናይትድ አረብ ኤምሬትስ ፕሬዝዳንት ከወንድሜ መሃመድ ዛይድ አልናህያን ጋር የመገናኘት እና የመወያየት እድልም ፈጥሮልናል ሲሉ አመልክተዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ኢትዮጵያ የዲጂታል አቅሞች ወደ ሚጨበጡ ውጤቶች ለመቀየር ከጎረቤት ሀገራት ጋር በትብብር ለመስራት ዝግጁ ናት ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ October 10, 2025 እየሰራን ያለነው ስራ ገና ከጅምሩ በአለም ተወዳዳሪ እያደረገን ነው-ከንቲባ አዳነች አቤቤ January 28, 2025 ተመራቂዎች ሥራ ጠባቂ ሳይሆን ሥራ ፈጣሪ በመሆን ከራሳቸው አልፈው ለህዝብና ለሀገር ዕድገት የበኩላቸውን እንዲያበረክቱ የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት አሳሰቡ June 22, 2025
ኢትዮጵያ የዲጂታል አቅሞች ወደ ሚጨበጡ ውጤቶች ለመቀየር ከጎረቤት ሀገራት ጋር በትብብር ለመስራት ዝግጁ ናት ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ October 10, 2025
ተመራቂዎች ሥራ ጠባቂ ሳይሆን ሥራ ፈጣሪ በመሆን ከራሳቸው አልፈው ለህዝብና ለሀገር ዕድገት የበኩላቸውን እንዲያበረክቱ የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት አሳሰቡ June 22, 2025