የጊኒው ጠቅላይ ሚኒስትር አማዱ ኡሪ ባህ አዲስ አበባ ገቡ Post published:November 6, 2024 Post category:EDITOR'S PICK AMN-ጥቅምት 27/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለጊኒው ጠቅላይ ሚኒስትር አማዱ ኡሪ ባህ አቀባበል አድርገዋል ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶር) በማህበራዊ የትስስር ገጸቸው ባስተላለፉት መልእክት የጊኒውን ጠቅላይ ሚኒስትር አማዱ ኡሪ ባህን እንኳን ወደ ኢትዮጵያ መጡ ብለዋል ። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ከ58 ሺ በላይ ዛፎች እንዲተከሉ ምክንያት የሆነው የቀድሞው የአርሰናል ተጫዋች July 29, 2025 የሰላምና ጸጥታ አገልግሎት ለዜጎች በሰላም ወጥቶ መግባት ዋስትናና መሰረት በመሆኑ ትልቅ ክብር እንሰጣለን ፡-ከንቲባ አዳነች አቤቤ November 9, 2024 በተገጣጣሚ ብረት መልሶ የተገነባው የጌደብ ወንዝ ድልድይ ለተሽከርካሪ ክፍት ሆነ August 24, 2025