ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሴራሊዮን ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ጁሊየስ ማዳ ባዮን በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ Post published:November 6, 2024 Post category:EDITOR'S PICK AMN- ጥቅምት 27/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልእክት የሴራሊዮን ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ጁሊየስ ማዳ ባዮ በጽህፈት ቤታችን ተቀብዬ በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርገናል ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like አዲስ አበባ በዓለምአቀፍ ደረጃ ተመራጭ የትምህርት መዳረሻ እንድትሆን በትኩረት እየተሰራ ነው – አቶ አደም ኑሪ April 14, 2025 የሕዳሴ ግድብ በስኬት መጠናቀቁን ተከትሎ የድሬዳዋ ነዋሪዎች ደስታቸውን በድጋፍ ሰልፍ እየገለፁ ነው September 22, 2025 አዲስ አበባ በፈጣን የልማት ግስጋሴ ላይ ናት- ከንቲባ አዳነች አቤቤ November 20, 2024