ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሴራሊዮን ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ጁሊየስ ማዳ ባዮን በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ Post published:November 6, 2024 Post category:EDITOR'S PICK AMN- ጥቅምት 27/2017 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልእክት የሴራሊዮን ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ጁሊየስ ማዳ ባዮ በጽህፈት ቤታችን ተቀብዬ በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርገናል ብለዋል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የPulse of Africa ሚዲያ ሥራ መጀመር አፍሪካን በአሉታዊ ገጽታ የማቅረብ ሥራን ለመመከት ብሎም የራሳችንን ትርክት በራሳችን የመቅረጽ ተግባራችንን የምናፀናበት ጠቃሚ ርምጃ ነው ሲሉ ገለጹ October 7, 2025 አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ የመዲናዋን መልካም ገጽታ ከመገንባት ባሻገር የመልካም አስተዳደር ችግሮችን በመቅረፍ ረገድ ዉጤታማ ተግባራትን በማከናወን ላይ እንደሚገኝ ተገለጸ September 5, 2025 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የናይጄሪያ ፌዴራላዊ ሪፐብሊክ ምክትል ፕሬዝደንት ካሺም ሼቲማን ተቀብለዉ ማነጋገራቸዉን ገለጹ June 27, 2025
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የPulse of Africa ሚዲያ ሥራ መጀመር አፍሪካን በአሉታዊ ገጽታ የማቅረብ ሥራን ለመመከት ብሎም የራሳችንን ትርክት በራሳችን የመቅረጽ ተግባራችንን የምናፀናበት ጠቃሚ ርምጃ ነው ሲሉ ገለጹ October 7, 2025
አዲስ ሚዲያ ኔትዎርክ የመዲናዋን መልካም ገጽታ ከመገንባት ባሻገር የመልካም አስተዳደር ችግሮችን በመቅረፍ ረገድ ዉጤታማ ተግባራትን በማከናወን ላይ እንደሚገኝ ተገለጸ September 5, 2025