የአቃቂ ኢንተርናሽናል ስታዲዮም የካፍንና የፊፋን ስታንዳርድ ባሟላ መልኩ በዚህ ዓመት ይጠናቀቃል፡-የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር Post published:November 9, 2024 Post category:ስፖርት AMN- ጥቅምት 30/2017 ዓ.ም የአቃቂ ኢንተርናሽናል ስታዲዮም የካፍንና የፊፋን ስታንዳርድ ባሟላ መልኩ በዚህ ዓመት እንደሚጠናቀቅ ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ባዘጋጀው የጉብኝት ፕሮግራም ላይ ተገልጿል። 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የአርሰናል እና ማንቸስተር ዩናይትድ ጨዋታ በአቻ ውጤት ተጠናቀቀ። March 10, 2025 የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ክለቦች ከሽልማት ምን ያህል ገንዘብ ያገኛሉ? May 27, 2025 የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ከግብጽ እና ከጂቡቲ ጋር ለሚኖረው ወሳኝ ጨዋታ በቂ ዝግጅት ማድረጉ ተገለጸ March 19, 2025