ኢትዮጵያ የሱዳን ግጭትን ለመፍታት በሱዳናውያን የሚመራ የሰላም ሂደትን መደገፍ ቁልፍ መሆኑን ገለጸች Post published:April 16, 2025 Post category:ኢትዮጵያ/ዲፕሎማሲ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በቬይትናም የጀግኖች እና ሰማዕታት መታሰቢያ እና በሆ ቺ ሚን የመቃብር ሥፍራ ጉንጉን አበባ አኖሩ Post published:April 16, 2025 Post category:ኢትዮጵያ/ዲፕሎማሲ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከቬይትናም ኮሚኒስት ፓርቲ ዋና ፀሃፊ ጋር ተወያዩ Post published:April 15, 2025 Post category:EDITOR'S PICK/ኢትዮጵያ/ዲፕሎማሲ
የቬትናም ጠቅላይ ሚኒስትር ክቡር ፋም ሚን ቺን በቤተ መንግሥታቸው ለክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ይፋዊ የአቀባበል ስነ-ስርዓት አድርገውላቸዋል። Post published:April 15, 2025 Post category:EDITOR'S PICK/ኢትዮጵያ/ዲፕሎማሲ
የቬይትናም ጠቅላይ ሚኒስተር ክቡር ፋም ሚን ቺን በይፋዊ ጉብኝታችን ወቅት ላደረጉልን የደመቀ አቀባበል እና የክብር መስተንግዶ አመሰግናለሁ። ኢትዮጵያና ቬይትናም የሚያመሳስሏቸው ብዙ የጋራ ጉዳዮች አሏቸው። ሁለታችንም ትልቅ እና ለሥራ የተነሳሳ ወጣት ሕዝብ ያለን፣ ለልማት እና እድገት የቆረጠን እንዲሁም በታሪካችን ሂደትም በፅናታችን የምንታወቅ ሀገራት ነን። Post published:April 15, 2025 Post category:EDITOR'S PICK/ኢትዮጵያ/ዲፕሎማሲ