አዲስ ታለንት ሾው አዲስ አበባ የጥበብ ከተማ እንድትሆን የድርሻዉን እየተወጣ ነዉ ሲሉ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ሂሩት ካሳው (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
የባህል ቡድኑ ወደተለያዩ የአለም ሀገራት የሚያደርገው ጉዞ የኢትዮጵያን ህያው ባህል በማስተዋወቅ አዲስ ምእራፍ የሚከፍት መሆኑን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ተስፋሁን ጎበዛይ ገለጹ Post published:July 18, 2025 Post category:ኪነ ጥበብ