ለሸኔ የሽብር ቡድን እና ለጽንፈኛው ፋኖ ቡድን ሎጂስቲክስ ሲያቀርቡ የነበሩ እንዲሁም ከሽብር ቡድኖቹ ተልዕኮ ወስደው የሰው ሕይወት ያጠፉና አካል ጉዳት ያደረሱ የፀረ-ሰላም ቡድኑን አባላት በቁጥጥር ሥር አውሎ ምርመራ እያጣረባቸው እንደሚገኝ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስታወቀ