“የኮሪደር ልማቱ ለአዲስ አበባ የንግድ እንቅስቃሴ መዘመንና መሻሻል ትልቅ አስተዋፅኦ አድርጓል” በአዲስ አበባ ከተማ ንግድ ቢሮ ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ አሸናፊ ብርሃኑ መነሻዬን አምስት ኪሎ፤ ቅድስተ ማርያም ቤተ ክርስቲያን አካባቢ አድርጌ...
በመነቃቃት ላይ ያለው የምሽት ንግድ
ንግዱ የከተሜነት አንዱ መገለጫ መሆኑ ተጠቁሟል ከጥቂት ዓመታት ወዲህ በአዲስ አበባ እየተሻሻለ የመጣው በጊዜ እና በሁኔታ ያልተገደበ ንቁ የሥራ እንቅስቃሴ ተስፋ የሚሰጥ ነው፡፡ አምረውና ምቹ ተደርገው የተገነቡ የመንገድ መሰረተ ልማቶች፣...
የገቢ አሰባሰቡን ውጤታማ የማድረግ ጥረት
ለአገልግሎት በሄዱባቸው ተቋማት በፍጥነት መስተናገዳቸውን ግብር ከፋዮቹ ገልፀዋል በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሚገኙ ተቋማት ከመደበኛው ባሻገር ማህበረሰቡን ለምሬትና ለእንግልት የሚዳርጉ አሰራሮችን የሚቀርፉ፣ ፈጣንና ውጤታማ ለውጥ ሊያመጡ የሚችሉ ተግባራትን በአጭር ጊዜ...
ደንቡ ኢመደበኛ ንግዱን ስርዓት ያሲይዘው ይሆን ?
የካ ክፍለ ከተማ ወረዳ ሁለት በተለምዶ ጉራራ ኪዳነ ምህረት በሚባለው አካባቢ ያለው አደባባይ ዙሪያው ሁሌም ደማቅ ነው፡፡ የእግረኛ መንገዶች ሙሉ ለሙሉ በሚባል ደረጃ ለንግድ ሥራ በወጡ እናቶች፣ ወጣት ሴትና ወንዶች...
ለጤናማ የአኗኗር ዘይቤ በር የከፈተው ልማት
በከተማዋ እየተከናወኑ ያሉ ልማቶች ጤናማ ማህበረሰብ በመፍጠር ረገድ ያላቸው አበርክቶ ትልቅ እንደሆነ ተገልጿል አቶ ሰለሞን ነገሰ አራት ኪሎ አካባቢ፣ መንገድ ዳር ለማረፊያነት ከተዘጋጁ ወንበሮች አንደኛው ላይ ቁጭ ብለው ከጓደኛቸው ጋር...
የአዲስ አበባ ከተማ ንግድ ቢሮ መደበኛ ያልሆነ ንግድን ስርዓት ለማስያዝ በወጣው ደንብ ላይ ውይይት አካሄደ
AMN-መጋቢት 23/2017 ዓ.ም የአዲስ አበባ ከተማ ንግድ ቢሮ ከአስራ አንዱም ክፍለ ከተማ ከተወጣጡ የንግዱ ማህበረሰብ ጋር መደበኛ ያልሆነ ንግድን ስርዓት ለማስያዝ በወጣው ደንብ እና ማንዋል ላይ ውይይት አካሂዷል። የአዲስ አበባ...