የውሃ ሃብቶቻችንን ለኢትዮጵያ ልማት ለማዋል የሚደረገው ጥረት ተስፋ ሰጪ ውጤት እያስገኘ ነው-ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) Post published:January 3, 2025 Post category:ኢትዮጵያ AMN – ታኀሣሥ 25/2017 ዓ.ም የውሃ ሃብቶቻችንን ለኢትዮጵያ ልማት ለማዋል የሚደረገው ጥረት ተስፋ ሰጪ ውጤት እያስገኘ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ሀገራዊ ለውጡን ተከትሎ በሶማሌ ክልል በግብርና ይለማ የነበረው 350,000 ሄክታር መሬት አሁን ላይ በሦስት እጥፍ ማደጉን ጠቅላይ ሚኒስትሩ በኤክስ ገጻቸው ባጋሩት መልዕክት አስፍረዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የኢትዮጵያን የኢኮኖሚ መዋቅራዊ ሽግግር ለማሳካት የማዕድንና አምራች ኢንዱስትሪው ትስስር ወሳኝ ነው – ሚኒስትሮች December 20, 2024 የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ የሀገሪቱን የፋይናንስ ስርዓት በማሳለጥ የጎላ ሚና አለው December 2, 2025 ዑለማዎች ለሀገር ሰላም እና ለህዝቦች አንድነት የሚያደርጉትን አስተዋጽኦ አጠናክረው ሊቀጥሉ ይገባል-የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት February 27, 2025
ዑለማዎች ለሀገር ሰላም እና ለህዝቦች አንድነት የሚያደርጉትን አስተዋጽኦ አጠናክረው ሊቀጥሉ ይገባል-የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት February 27, 2025