የውሃ ሃብቶቻችንን ለኢትዮጵያ ልማት ለማዋል የሚደረገው ጥረት ተስፋ ሰጪ ውጤት እያስገኘ ነው-ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) Post published:January 3, 2025 Post category:ኢትዮጵያ AMN – ታኀሣሥ 25/2017 ዓ.ም የውሃ ሃብቶቻችንን ለኢትዮጵያ ልማት ለማዋል የሚደረገው ጥረት ተስፋ ሰጪ ውጤት እያስገኘ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ሀገራዊ ለውጡን ተከትሎ በሶማሌ ክልል በግብርና ይለማ የነበረው 350,000 ሄክታር መሬት አሁን ላይ በሦስት እጥፍ ማደጉን ጠቅላይ ሚኒስትሩ በኤክስ ገጻቸው ባጋሩት መልዕክት አስፍረዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like ለቀድሞው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ካፒቴን መሐመድ አህመድ የመታሰቢያ ሀውልት ቆመላቸው January 18, 2025 በጉጉት የምትጠብቋት አዲስ ልሳን ጋዜጣ!በአዲስ አቀራረብና ገፅታ 2ኛ እትሟን እንሆ ትልዎታለች።በዛሬ እትሟ👉 በዜና ትንታኔዎቿ January 11, 2025 ኢትዮጵያን በጠንካራ መሰረት ላይ ለማፅናት በጀመርነው ተግባራዊ ሥራ ሀገራዊ ተቋማት ከፍተኛ ሚና አላቸው September 6, 2025