የውሃ ሃብቶቻችንን ለኢትዮጵያ ልማት ለማዋል የሚደረገው ጥረት ተስፋ ሰጪ ውጤት እያስገኘ ነው-ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) Post published:January 3, 2025 Post category:ኢትዮጵያ AMN – ታኀሣሥ 25/2017 ዓ.ም የውሃ ሃብቶቻችንን ለኢትዮጵያ ልማት ለማዋል የሚደረገው ጥረት ተስፋ ሰጪ ውጤት እያስገኘ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ሀገራዊ ለውጡን ተከትሎ በሶማሌ ክልል በግብርና ይለማ የነበረው 350,000 ሄክታር መሬት አሁን ላይ በሦስት እጥፍ ማደጉን ጠቅላይ ሚኒስትሩ በኤክስ ገጻቸው ባጋሩት መልዕክት አስፍረዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like የመደመር ትውልድ መጽሐፍ ለፓኪስታን ብሄራዊ ቤተ-መጻሕፍት ተበረከተ April 11, 2025 የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ የቱሪዝም ፍሰት እና የባህል ልውውጥ እንዲኖር ያስችላል- የቱሪዝም ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ስለሽ ግርማ December 16, 2024 የባቱ – አርሲነገሌ የፍጥነት መንገድ ግንባታ 84 ነጥብ 50 በመቶ መድረሱ ተገለጸ March 19, 2025
የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ የቱሪዝም ፍሰት እና የባህል ልውውጥ እንዲኖር ያስችላል- የቱሪዝም ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ስለሽ ግርማ December 16, 2024