የውሃ ሃብቶቻችንን ለኢትዮጵያ ልማት ለማዋል የሚደረገው ጥረት ተስፋ ሰጪ ውጤት እያስገኘ ነው-ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) Post published:January 3, 2025 Post category:ኢትዮጵያ AMN – ታኀሣሥ 25/2017 ዓ.ም የውሃ ሃብቶቻችንን ለኢትዮጵያ ልማት ለማዋል የሚደረገው ጥረት ተስፋ ሰጪ ውጤት እያስገኘ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ሀገራዊ ለውጡን ተከትሎ በሶማሌ ክልል በግብርና ይለማ የነበረው 350,000 ሄክታር መሬት አሁን ላይ በሦስት እጥፍ ማደጉን ጠቅላይ ሚኒስትሩ በኤክስ ገጻቸው ባጋሩት መልዕክት አስፍረዋል፡፡ 0 Reviews ( 0 out of 0 ) Write a Review Submit Review You Might Also Like በማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርሙ ውጤታማ ተግባራት ተከናውነዋል- ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ April 9, 2025 በአማራ እና በትግራይ ክልሎች የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር ምዕራፍ ለመጀመር ዝግጅት ተጠናቋል-ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን December 16, 2024 በጤናው ዘርፍ የተመዘገቡ ስኬቶችን የሚያጎለብቱ ተግባራት ይከናወናሉ – ጤና ሚኒስቴር February 13, 2025